የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከአውሮፓ ኅብረት ጋር ተነጋገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰሞኑን ኦሮምያና አማራ ክልሎች ውስጥ በታዩት ያለመረጋጋት ሁኔታዎች ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት በወሰዳቸው እርምጃዎች ላይ የአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተወያዩ።