በኮሎኝ ጀርመን ሴቶች ላይ ጥቃት ከደረሰ መኋላ በአውሮፓ ያለው የኢሚግረሽን ቀውስ መልኩን ቀይሯል

Your browser doesn’t support HTML5

በኮሎኝ ጀርመንና በሌሎችም ከተሞች በአውሮፓውያን አዲስ አመት ወቅት በሴቶች ላይ የደረሰውን ጥቃት ያስተባበሩት የስደተኞች ቡድኖች ናቸው ከተባለ በኋላ በአውሮፓ ያለው የኢሚግረሽን ቀውስ መልኩን ቀይሯል። የስዊድን ፖሊሶች ስዊድን ውስጥ በሴቶች ላይ የደረሰውን ተመሳሳይ ጥቃት ሸፋፍነዋል ለሚለው ክስ የሀገሪቱ ባለስልጣኖች መልስ መስጠት ይኖርባቸዋል።