የአክሰስ ደምበኞች፡- መንግሥት በቤት አልሚዎች ላይ ተገቢውን ክትትል አያደርግም

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአክሰስ (Access Real Estate) ደምበኞች፣ መንግሥት በቤት አልሚዎች ላይ (Real Estate) ተገቢውን ክትትል እና ቁጥጥር አያደርግም በማለት እያማረሩ ነው።