ድምጽ የአክሰስ ደምበኞች፡- መንግሥት በቤት አልሚዎች ላይ ተገቢውን ክትትል አያደርግም ጃንዩወሪ 13, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአክሰስ (Access Real Estate) ደምበኞች፣ መንግሥት በቤት አልሚዎች ላይ (Real Estate) ተገቢውን ክትትል እና ቁጥጥር አያደርግም በማለት እያማረሩ ነው።