የማዕከላዊ አፍሪቃ ሬፓብሊክ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትሮች በፕሬዚደንታዊ የመለያ ምርጫ ከባድ ፉክክር እንደሚገጥማቸው ተገለጸ

Your browser doesn’t support HTML5

ሁለት የማዕከላዊ አፍሪቃ ሬፓብሊክ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ እአአ ለመጭው 31 ቀን 2016 ዓ.ም. በታቀደው ፕሬዚደንታዊ የመለያ ምርጫ ከባድ ፉክክር እንደሚገጥማቸው ተገለጸ።