ሰሜናዊ ማሊ ውስጥ የምትኖር አንዲት የስዊስ ዜጋ ከመኖሪያ ቤቷ መጠለፏ ተገለጸ
Your browser doesn’t support HTML5
በአርባዎች ዕድሜ ክልል የምትገነው ስቶክሊ ሚሶናዊ ስትሆን፣ እአአ በ2012ም በአክራሪ እስልምና ተከታዮች ተጠልፋ እንደነበር ታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5