ፕላቲኒ ለዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ምርጫ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ባንድ ወቅት የታገዱትን የፊፋ ፕሬዘዳንት ይተካሉ ተብለው በስፋት ግምት የተሰጣቸው ሚሸል ፕላቲኒ (Michel Platini)በመጪው የካቲት ለዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ምርጫ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ።