ፕላቲኒ ለዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ምርጫ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ
Your browser doesn’t support HTML5
ባንድ ወቅት የታገዱትን የፊፋ ፕሬዘዳንት ይተካሉ ተብለው በስፋት ግምት የተሰጣቸው ሚሸል ፕላቲኒ (Michel Platini)በመጪው የካቲት ለዓለም እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ምርጫ እንደማይወዳደሩ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5