ዩናይትድ ስቴትስ፥ ናይጄሪያ ከቦኮ ሐራም ጋር በምታካሂደው ውጊያ የሚረዱ ተሽከርካሪዎች ሰጠች
Your browser doesn’t support HTML5
11 ሚሊዮን ዶላር የሚገመቱትን ተሽከርካሪዎች፥ በዛሬው እለት ሌጎስ የሚገኙት የናይጄሪያ ወታደራዊ ባለሥልጣናት መረከባቸውን በዚያ ከሚገኘው የአሜሪካ ቆንሲላ ጽሕፈት ቤት የወጣ መግለጫ ያስረዳል።
Your browser doesn’t support HTML5