በፖሊስ ጣቢያ ላይ ጥቃት ለማድረስ የሞከረ ግለሰብ ተገድሏል

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ ፓሪስ ውስጥ፥ ጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን በቻርሊ ሄብዶ (Charlie Hebdo) መጽሔት ማደራጃ ቢሮ ላይ ያደረሰው ጥቃት የመጀመሪያ ዓመት በሚታሰብበት እለት፥ አንድ በፖሊስ ጣቢያ ላይ ጥቃት ለማድረስ የሞከረ ግለሰብ ተገድሏል።