በፖሊስ ጣቢያ ላይ ጥቃት ለማድረስ የሞከረ ግለሰብ ተገድሏል
Your browser doesn’t support HTML5
ዛሬ ፓሪስ ውስጥ፥ ጽንፈኛው እስላማዊ ቡድን በቻርሊ ሄብዶ (Charlie Hebdo) መጽሔት ማደራጃ ቢሮ ላይ ያደረሰው ጥቃት የመጀመሪያ ዓመት በሚታሰብበት እለት፥ አንድ በፖሊስ ጣቢያ ላይ ጥቃት ለማድረስ የሞከረ ግለሰብ ተገድሏል።
Your browser doesn’t support HTML5