የኢራንና የሳዑዲ መፋጠጥና የአካባቢው ሁኔታ

Your browser doesn’t support HTML5

በሳዑዲ አረቢያና በኢራን መካከል የተካረረው ውዝግብ የፖለቲካ እንጂ የዕምነት ጉዳይ አይደለም ሲሉ ሁለት ምሁራን ለቪኦኤ ገልፀዋል። ማረሚያ፡- በቀደመ ዘገባ "ሱዳን የሳዑዲ አረቢያን አምባሣደር አባርራለች" የተባለው፤ "የኢራንን አምባሣደር አባርራለች" በሚል እንዲታረም ከይቅርታ ጋር እናሳስባለን፡፡