በአዳማና በሦስት የተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ዛሬም የተቃዉሞ ስልፍ ቀጥሏል

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባና ፊኒፊኔ ዙሪያዋ የተቀናጀ ማስተር ፕላን የተባለዉ ንድፍ ገበሬዎችን ያፈናቅላል ቋንቋና ባህል ያጠፋል በሚል በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የሚካሄደዉ ተቃዉሞ የታሰሩት ይፈቱ የሚለዉን መፈክር ጨምሮ ዛሬም በአንዳንድ ስፍራዎች ቀጥሏል።