በሳዑዲ የሚመራው ያየር ድብደባ በየመን ሲቪሎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ሳዑዲ በየመን የሚመራው ያየር ድብደባ ከ8 ሽህ በላይ የሲቪሎች ህይወት ማጥፋቱና ማቅሰሉ እናም ቀዳሚ ጠንቅ መሆኑ ታወቋል።