ድምጽ የኦሮሞ ማህበረሰብ መሪ በኬንያ ጥገኝነት የጠየቁ ኢትዮጵያውያን ለመንግሥት አሳልፋ ሰጠች በማለት ከሰሱ ጃንዩወሪ 04, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 ባለፈዉ ሳምንት ፍጻሜ ኬንያ ቁጥራቸዉ 25 የሚደርሱ ኢትዮጵያዉያን ጥገኝነት ጠያቂዎችን ለኢትዮጵያ መንግስት አሳልፋ ሰጠች ሲሉ በናይሮቢ የኦሮሞ ማህበረሰብ ተወካይ ተናገሩ።