ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም

Your browser doesn’t support HTML5

በትላንቱ የዢያመን (Xiamen) ቻይና ዓለምአቀፍ የማራቶን ሩጫ ውድድር፥ የሴቶቹን ኢትዮጵያዊቷ አትሊት ወርቅነሽ ኢዴሣ፥ የወንዶቹን ኬንያዊው ቪንሰንት ኪፕሩቶ (Vincent Kipruto) አሸነፉ።