የሩዋንዳ ፕሬዚደንት ለሶስተኛ የስልጣን ለመወዳደር እንደሚፈልጉ አስታወቁ
Your browser doesn’t support HTML5
የሩዋንዳ ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ እ አ አ በ2017 ዓ. ም. ለሶስተኛ የስልጣን ለመወዳደር እንደሚፈልጉ አስታወቁ።
ካጋሜ ይህን ያስታወቁት በህገ መንግሥት ማሻሻያ ላይ ከኣንድ ሳምንት በፊት በተካሄደው ውሳኔ ህዝብ የተሰጠው ድምጽ እንዲወዳደሩ ከፈቀደላቸው በኋላ መሆኑ ነው።