የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ዋና ጸሃፊ አቶ በቀለ ነጋ ከቤታቸው እንዳይወጡ ተደርገዋል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

መንግስት በኛ ድርጅት ላይ ተጽዕኖ ለማድረግ የሚያስችሉትን እርምጃዎች እየወሰደ ነው ሲሉም የኦፌኮ ሊቀ-መንበር ዶክተር መራራ ጉዲና ተናግረዋል።