ቡርኪና ፋሶ የብሄራዊ ሸንጎ ሊቀመር መረጠች
Your browser doesn’t support HTML5
ቡርኪና ፋሶ የቀድሞ ፕረዚዳንት ብሌይስ ኮምፓኦሬ (Blaise Compaore) አጋር የነበሩትና በኋላ ተቃዋሚያቸው የሆኑትን ሳሊፍ ዲያሎን (Salif Diallo)የብሄራዊ ሸንጎ ሊቀመንበሩዋ አድርጋ መርጣለች።
Your browser doesn’t support HTML5