የኢቦላ ቫይረስ በምዕራብ አፍሪቃ ዛሬ በሚያበቃው ዓመት ተሸንፏል
Your browser doesn’t support HTML5
ኢቦላ ቫይረስ ዛሬ በሚያበቃው 2015 ዓመት ሶስት ሺህ የሚሆኑ ሰዎችን ህይወት አጥፍቷል። ሆኖም ቫይረሱ በምዕራብ አፍሪቃ ተሸንፏል።
Your browser doesn’t support HTML5