የአፍሪካ ህብረት በቡሩንዲ የሰላም ድርድር የማይካፈሉ ቡድኖች ላይ ማዕቀብ እጥላለሁ ብሏል

Your browser doesn’t support HTML5

በሚቀጥለው ወር በሚከፈተው የቡሩንዲ የሰላም ድርድር ሳይካፈሉ በሚቀሩ የሀገሪቱ ተቀናቃኝ የፖለቲካ ቡድኖች ላይ ማዕቀብ እጥላለሁ ሲል የአፍሪካ ህብረት ኣስጠነቀቀ።