የጎንደር ወህኒ ቤት ቃጠሎ መንስዔ ምን እንደሆነ እየተጣራ ነው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የጎንደር ወህኒ ቤት ቃጠሎ መንስዔ ምን እንደሆነ እየተጣራ መሆኑንና በእርግጠኝነት የተጠቀሰ አሃዝ እንደሌለ የማረሚያ ቤቱ አመራር ይገልጻሉ።