የኢራቅ ወታደራዊ ባለስልጣናት በራማዲ ከተማ የሀገሪቱን ሰንደቅ አላማ አውለበለቡ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢራቅ ወታደራዊ ባለስልጣናት ራማዲ ከተማን ከእስልምና መንግስት ተዋጊዎች ነጻ አውጥተን የሀገሪቱ ብሄራዊ ሰንደቅ አላማ በከተማዋ በዋናው የመንግሥት ህንጻ ላይ አውለብልበናል ሲሉ አስታወቁ።