የኢራቅ ወታደራዊ ባለስልጣናት በራማዲ ከተማ የሀገሪቱን ሰንደቅ አላማ አውለበለቡ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢራቅ ወታደራዊ ባለስልጣናት ራማዲ ከተማን ከእስልምና መንግስት ተዋጊዎች ነጻ አውጥተን የሀገሪቱ ብሄራዊ ሰንደቅ አላማ በከተማዋ በዋናው የመንግሥት ህንጻ ላይ አውለብልበናል ሲሉ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5