በኬንያ ማንዴራ ወረዳ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ፣ ሌሎች ሶስት ሰዎች ቆስለዋል

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

ኬንያ ውስጥ ማንዴራ ወረዳ በአንድ መኪና ላይ የመንግስቱ ጦር ሰራዊት ወታደሮች ዛሬ ሰኞ ተኩስ ከፍተው ሁለት ሰዎች ገድለው ሌሎች ሶስት ሰዎች አቆሰሉ።