በኬንያ ማንዴራ ወረዳ ሁለት ሰዎች ሲገደሉ፣ ሌሎች ሶስት ሰዎች ቆስለዋል
Your browser doesn’t support HTML5
ኬንያ ውስጥ ማንዴራ ወረዳ በአንድ መኪና ላይ የመንግስቱ ጦር ሰራዊት ወታደሮች ዛሬ ሰኞ ተኩስ ከፍተው ሁለት ሰዎች ገድለው ሌሎች ሶስት ሰዎች አቆሰሉ።
Your browser doesn’t support HTML5