“በመቃወም ብቻ ቢኾን ኖሮ ዶ/ር መረራ ይታሠሩ ነበር” የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትም ኾነ የሰማያዊው ፓርቲ ወጣቶች የታሠሩት፤በወንጀል ተጠርጥረው እንጂ በፖለቲካ ድርጅት ውስጥ ስለተሳተፉም ኾነ ስለጻፉ አይደለም ሲሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮቸ ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ፡፡