የየመን ሰላም ድርድር ተቋረጠ

Your browser doesn’t support HTML5

በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሸምጋይነት ለስድስት ቀናት የተካሄደዉ የየመን ሰላም ድርድር በተደጋጋሚ ተኩስ አቁም ጥሰት ምክንያት ተቋረጠ።