አፍጋኒስታን ውስጥ በደረሰ ጥቃት 6 የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮች ወታደሮች ተገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
አፍጋኒስታን ውስጥ አንድ አጥፍቶ ጠፊ ባደረሰው ጥቃት 6 የሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ሀገሮች (NATO) ወታደሮች እንደተገደሉ ሶስት ደግሞ እንደቆሰሉ አረጋግጧል።
Your browser doesn’t support HTML5