የአፍሪካ ኅብረት ጦር ቡሩንዲ ለመላክ ወሰነ

Your browser doesn’t support HTML5

ቡሩንዲ ውስጥ አሕጉራዊ አቃቤ ሰላም ኃይል እንዲሠማራ የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ወስኗል።