የአፍሪካ ኅብረት ጦር ቡሩንዲ ለመላክ ወሰነ
Your browser doesn’t support HTML5
ቡሩንዲ ውስጥ አሕጉራዊ አቃቤ ሰላም ኃይል እንዲሠማራ የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት ከትናንት በስተያ ቅዳሜ ወስኗል።
Your browser doesn’t support HTML5