ፖል ካጋሜ የስልጣን ጊዜ የሚገድበው ህገ-መንግስት በመለወጡ ምስጋናቸውን ገለጹ

Your browser doesn’t support HTML5

የርዋንዳ ፕረዚደንት ፖል ካጋሜ ሀገሪቱ የፕረዚዳንትን የስልጣን ጊዜ የሚገድበውን ህገ-መንግስት ለመለወጥ በመወስናዋ አመስግነዋል።