ድምጽ ፖል ካጋሜ የስልጣን ጊዜ የሚገድበው ህገ-መንግስት በመለወጡ ምስጋናቸውን ገለጹ ዲሴምበር 22, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 የርዋንዳ ፕረዚደንት ፖል ካጋሜ ሀገሪቱ የፕረዚዳንትን የስልጣን ጊዜ የሚገድበውን ህገ-መንግስት ለመለወጥ በመወስናዋ አመስግነዋል።