የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ፓትሪያርክ አቡነ ዲዮስቆሮስ ማረፋቸው ታውቋል

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አራተኛው ፓትሪያርክ አቡነ ዲዮስቆሮስ ከረዥም ጊዜ ህመም በኋላ ዛሬ ማረፋቸው ታውቋል።