የዓለምአቀፉ እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ለስምንት ዓመታት ታገዱ
Your browser doesn’t support HTML5
የዓለምአቀፉ እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር ፕሬዘዳንት ሴፕ ብላተርና የአውሮፓው አመራር አባል ሚሼል ፕላቲኒ ከማናቸውም የእግር ኳስ እንቅስቃሴ ለስምንት ዓመታት ታገዱ።
Your browser doesn’t support HTML5