የጤና መድህን ዋስትና ከጥር ወር ጀምሮ ከሰራተኞች ደሞዝ ይቀነሳል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከጥር ወር ጀምሮ የጤና መድህን ዋስትናበመደበኛ የስራ ዘርፍ የተሰማሩ በኢትዮጵያ መደበኛ ስራ ላይ የተሰማሩ ዜጎች የጤና መድህን ዋስታ እንዲኖራተዉ የሚያስገድድ አዋጅ ከፍታችን ጥር ጀምሮ ተጋባራዊ እንደሚደረግ ተገለጸ።