ጋዜጠኞችን በማሰር ቻይና በዓለም አንደኛ ሃገር መሆኗን ሲፒጄ አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

ጋዜጠኞችን በማሰር ቻይና በዓለም አንደኛ ሃገር መሆኗን ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ቡድን - ሲፒጄ አስታወቀ። ቡድኑ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በዓለም ዙሪያ የጋዜጠኞች እሥራት በመጠኑ መቀነሱንም አክሎ አመልክቷል።