ጋዜጠኞችን በማሰር ቻይና በዓለም አንደኛ ሃገር መሆኗን ሲፒጄ አስታወቀ
Your browser doesn’t support HTML5
ጋዜጠኞችን በማሰር ቻይና በዓለም አንደኛ ሃገር መሆኗን ዓለምአቀፉ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋች ቡድን - ሲፒጄ አስታወቀ።
ቡድኑ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በዓለም ዙሪያ የጋዜጠኞች እሥራት በመጠኑ መቀነሱንም አክሎ አመልክቷል።
Your browser doesn’t support HTML5