በኦሮሚያ ክልል ተቃዉሞ ሰልፎች ከ30 በላይ ሰዎች ተገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያ ክልል ሲደረጉ በቆዩ የተቀዉሞ ሰልፎች የተገደሉ ዜጎች ቁጥር ከ30 በላይ መድረሱን ዛሬ የኢትዮኢጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ገለጸ። የቆሰሉትና የታሰሩትም በመቶዎች እንደሚቆጠሩ አስታዉቋል።
Your browser doesn’t support HTML5