በኦሮሚያ ክልል ተቃዉሞ ሰልፎች ከ30 በላይ ሰዎች ተገደሉ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል ሲደረጉ በቆዩ የተቀዉሞ ሰልፎች የተገደሉ ዜጎች ቁጥር ከ30 በላይ መድረሱን ዛሬ የኢትዮኢጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ገለጸ። የቆሰሉትና የታሰሩትም በመቶዎች እንደሚቆጠሩ አስታዉቋል።