በቡሩንዲ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ 87 ሰዎች ተገድለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

በቡሩንዲ መዲና ባለፈው ሳምንት ማብቂይ ላይ ታጣቂዎች በሶስት ወታደራዊ ሰፈሮች ላይ ባደረሱት ጥቃት ቢያንስ 87 ሰዎች ተገድለዋል።