የናይጄሪያ የጦር ሰራዊት ወታደሮች የሺያ ሙስሊሞች ቡድን አባላትን በጥይት ገደሉ

  • ቆንጂት ታየ

Your browser doesn’t support HTML5

የናይጄሪያ እስላማዊ ንቅናቄ የተባለው ቡድን የመንግስቱ ወታደሮች በካዱና ክፍለ ግዛት ዛሪያ ከተማ ሶስት መቶ የሚሆኑ ኣባላት ገድሎብናል ሲል ተናግሯዋል።