የናይጄሪያ የጦር ሰራዊት ወታደሮች የሺያ ሙስሊሞች ቡድን አባላትን በጥይት ገደሉ
Your browser doesn’t support HTML5
የናይጄሪያ እስላማዊ ንቅናቄ የተባለው ቡድን የመንግስቱ ወታደሮች በካዱና ክፍለ ግዛት ዛሪያ ከተማ ሶስት መቶ የሚሆኑ ኣባላት ገድሎብናል ሲል ተናግሯዋል።
Your browser doesn’t support HTML5