በአዳማና በሌሎች አራት የኦሮሚያ ከተሞች ቅዳሜ ሠልፍ ተጠርቷል

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች ውስጥ ለነገ - ቅዳሜ፤ ታኅሣስ 2/2008 ዓ.ም ሰላማዊ ሰልፍ ጠርቷል፡፡