ኢዴፓ መንግስት ችግሮችን ለመፍታት የሚከተለው መንገድ አሳሳቢ ነው ብልዋል

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ባወጣው መግለጫ በአሁኑ ጊዜ በሃገሪቱ በተለያዩ ክፍሎች የተነሱትን ችግሮች ለመፍታት መንግስት የተከተለው መንገድ አሳስቦኛል አለ።