በሩዋንዳ ህገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ ድምፅ አሰጣጥ ሊካሄድ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የሩዋንዳው ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ በቀጣዩ እአአ 2017 ለ3ኛ ጊዜ ሊመረጡ ይችሉ እንደሆን ለመወሰን፣ በቀጣዩ ሳምንት የህገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ ድምፅ አሰጣጥ እንደሚካሄድ ተገለጸ።