ድምጽ በሩዋንዳ ህገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ ድምፅ አሰጣጥ ሊካሄድ ነው ዲሴምበር 10, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 የሩዋንዳው ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ በቀጣዩ እአአ 2017 ለ3ኛ ጊዜ ሊመረጡ ይችሉ እንደሆን ለመወሰን፣ በቀጣዩ ሳምንት የህገ-መንግሥታዊ ማሻሻያ ድምፅ አሰጣጥ እንደሚካሄድ ተገለጸ።