የተ.መ.ድ. ኢትዮጵያ ውስጥ ሊደርስ ይችላል ለተባለው ረሀብ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ አሳሰበ

Your browser doesn’t support HTML5

የተ.መ.ድ. የህፃናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ (UNICEF) ኢትዮጵያ ውስጥ ሊደርስ ይችላል ለተባለው ረሀብ፣ ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ አሳሰበ።