በግብጽ የምሽት ክበብ በደረሰ ጥቃት አስራ ስድስት ሰዎች ተገድለዋል
Your browser doesn’t support HTML5
ግብጽ ዋና ከተማ ካይሮ ውስጥ በሚገኝ የምሽት ክበብ ዛሬ ዓርብ ሌሊት በደረሰ ሞሎቶቭ ኮክቴል (Molotov cocktail)በሚባለው ቤት ውስጥ የሚሰራ ፈንጂ ጥቃት ቢያንስ አስራ ስድስት ሰዎች መገደላቸውን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5