በኢትዮጵያ የአስቸኩዋይ ምግብ እርዳታ የሚፈልጉ ቁጥር ይጨምራል ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
በበልግ ዝናብ መቅረትና ኤልኚኞ ባስከተለዉ ድርቅ ምክንያት የአስቸኩዋይ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚፈልጉ ኢትዮጵያዉያን ቁጥር 8.2 ሚሊዮን መድረሱ ይታወቃል።
Your browser doesn’t support HTML5