የዓለም አቀፍ የኳስ ጨዋታ ፌድደረሽን ምክትል ፕረዚዳንቶች ታሰሩ

Your browser doesn’t support HTML5

የፊፋ ባለስልጣኖች ዛሬ በዙሪክ ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ አልፍረዶ ሃዊት (Alfredo Hawit) እና ጅዋን ኣንግል ናፑት (Juan Angel Napout) እንደታሰሩ ተገልጿል።