ድምጽ የዓለም አቀፍ የኳስ ጨዋታ ፌድደረሽን ምክትል ፕረዚዳንቶች ታሰሩ ዲሴምበር 03, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 የፊፋ ባለስልጣኖች ዛሬ በዙሪክ ፍርድ ቤት ከቀረቡ በኋላ አልፍረዶ ሃዊት (Alfredo Hawit) እና ጅዋን ኣንግል ናፑት (Juan Angel Napout) እንደታሰሩ ተገልጿል።