ኦፌኮ በኦሮሚያ ጉዳይ መንግሥትን ከሰሰ

Your browser doesn’t support HTML5

ኦሮሚያ ውስጥ እየታየ ላለው የተማሪዎች ተቃውሞና መዘዝ ተጠያቂው መንግሥት እንደሆነ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ - ኦፌኮ ክሥ አሰምቷል፡፡