አይስስ ጽንፈኞችን ለመሳብ እየሞከረ ነው ይላሉ የአፍሪካ ወታደራዊ ዕዝ አዛዥ

Your browser doesn’t support HTML5

ዋና መሰረቱ ሶሪያ የሆነው ራሱን እስላማዊ መንግሥት ብሎ የሚጠራው ቡድን ዋና እንቅስቃሴውን ወደኣፍሪካ ኣህጉር በማስፋት ከናይጄሪያ ኣንስቶ ሶማሊያ ድረስ እስልምና ኣክራሪዎችን ለመሳብ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ኣንድ የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ወታደራዊ ዕዝ አዛዥ ለቪኦኤ ገለጡ ።