የካሜሩን ወታደራዊ ሃይሎች 100 የቦኮ ሐራም አማጽያንን ገድለዋል
Your browser doesn’t support HTML5
የካሜሩን ወታደራዊ ሃይሎች 100 የቦኮ ሐራም አማጽያንን እንደገደሉና በጽንፈኛው ቡድን ተይዘው የነበሩ 900 ሰዎችን እንዳስለቀቁ ካሜሩን ገልጻለች።
Your browser doesn’t support HTML5