የካሜሩን ወታደራዊ ሃይሎች 100 የቦኮ ሐራም አማጽያንን ገድለዋል

Your browser doesn’t support HTML5

የካሜሩን ወታደራዊ ሃይሎች 100 የቦኮ ሐራም አማጽያንን እንደገደሉና በጽንፈኛው ቡድን ተይዘው የነበሩ 900 ሰዎችን እንዳስለቀቁ ካሜሩን ገልጻለች።