75 ሚልዮን የሚሆኑ አፍሪቃውያን ጉቦ እንደሰጡ አዲስ ዘገባ ገምቷል

Your browser doesn’t support HTML5

የጸረ ሙስና ቡድን ወይም ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል (Transparency International) ባወጣው ዘገባ ባለፈው አመት 75 ሚልዮን የሚሆኑ አፍሪቃውያን ጉቦ እንደሰጡ ይገመታል ይላል። አብዛኞቹ አፍሪቃውያን ሙስና እየተባባሰ ሄዷል እንደሚሉም ዘገባው ጠቁሟል።