ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪቃ አገሮች የተመዘገበዉ የኢኦኖሚ እድገት ድህነትን አልቀነሰም

Your browser doesn’t support HTML5

ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪቃ አገሮች የተመዘገበዉ የኢኮኖሚ እድገት ድህነትን በሚፈለገዉ መጠን አልቀነሰም ሲሉ አንድ የዓለም ባንክ ባለሙያ ተናገሩ።