ድምጽ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪቃ አገሮች የተመዘገበዉ የኢኦኖሚ እድገት ድህነትን አልቀነሰም ዲሴምበር 01, 2015 Your browser doesn’t support HTML5 ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪቃ አገሮች የተመዘገበዉ የኢኮኖሚ እድገት ድህነትን በሚፈለገዉ መጠን አልቀነሰም ሲሉ አንድ የዓለም ባንክ ባለሙያ ተናገሩ።