ቱርክ የሩስያን ተዋጊ አይሮፕላን ተኩሳ በመጣልዋ ይቀርታ አትጠይቅም

Your browser doesn’t support HTML5

የቱርክ ጠቅላይ ሚኒስትር አሕመት ዳቩቶግሉ ሀገራቸው ባለፈው ሳምንት በቱርክና በሶርያ ድንበር ላይ የሩስያን ተዋጊ አይሮፕላን ተኩሳ በመጣልዋ ይቀርታ አትጠይቅም ብለዋል።