የቻይናና ያአፍሪካ ትብብር መድረክ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የቤዢንግ የውጭ ኢንቨስትመንት ትልም እየተለወጠ ከሆነ የፊታችን ህዳር 24 እና 25 በጆሃንድስበርግ ወስት በሚካሄደው የቻይና-አፍሪካ ትብብር መድረክ ላይ ንግግር ሲያደርጉ የሚያስታውቂት ፕረዚደንቱ ይጂንፒንግ ይሆናሉ ተብሏል።