ድምጽ የቻይናና ያአፍሪካ ትብብር መድረክ ኖቬምበር 26, 2015 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 የቤዢንግ የውጭ ኢንቨስትመንት ትልም እየተለወጠ ከሆነ የፊታችን ህዳር 24 እና 25 በጆሃንድስበርግ ወስት በሚካሄደው የቻይና-አፍሪካ ትብብር መድረክ ላይ ንግግር ሲያደርጉ የሚያስታውቂት ፕረዚደንቱ ይጂንፒንግ ይሆናሉ ተብሏል።