የወቅቱ የአዳጊ ሃገሮች ግብ በ 15 አመታ ውስጥ ድህነትን ማጥፋት እብደሆነ ተገለጸ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ በአለማችን የሚገኙት የመጨረሻዎቹ አዳጊ ሀገሮች ለሚቀጥሉት 15 አመታት ድህነትን ከምድረ-ገጽ ፈጽሞ ለማጥፋት በሚደረገው ፍልሚያ ወሳኝ የትግሉ መድረክ እንደሚሆኑ ተገለጸ። ሽንፈቱም ሆነ ድሉ የሚታየውም በነዚህ ሀገሮች እንደሚሆነ ተገለጿል። የአዲስ አበባው ዘጋብያችን መለስካቸው አመሀ ዝርዝር ዘገባውያን ያቀርባል።