ኦነግ የመርሳቢቱን ጥቃት አልፈፀምኩም አለ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያና በኬንያ ወሰን አቅራቢያ ሰሞኑን በተገደሉት የኬንያ ፖሊሶች ላይ ደፈጣ አለማካሄዱን፤ ኬንያ ውስጥም እንደማይንቀሣቀስ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ለቪኦኤ ገልጿል፡፡