ኦነግ የመርሳቢቱን ጥቃት አልፈፀምኩም አለ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያና በኬንያ ወሰን አቅራቢያ ሰሞኑን በተገደሉት የኬንያ ፖሊሶች ላይ ደፈጣ አለማካሄዱን፤ ኬንያ ውስጥም እንደማይንቀሣቀስ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ለቪኦኤ ገልጿል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5