በብራስልስ የጸረ-ሽብር ዘመቻ የሽብር ተጠርጣሪዎች ተያዙ

Your browser doesn’t support HTML5

በብራስልስ ቀናት ያስቆጠረው ከፍተኛ ጥበቃና ቁጥጥር በቀጠለበት የቤልጅየም አቃብያነ ሕግ በያዙት የጸረ-ሽብር ዘመቻ በዛሬው እለት አምስት ተጨማሪ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አዋሉ።