በብራስልስ የጸረ-ሽብር ዘመቻ የሽብር ተጠርጣሪዎች ተያዙ
Your browser doesn’t support HTML5
በብራስልስ ቀናት ያስቆጠረው ከፍተኛ ጥበቃና ቁጥጥር በቀጠለበት የቤልጅየም አቃብያነ ሕግ በያዙት የጸረ-ሽብር ዘመቻ በዛሬው እለት አምስት ተጨማሪ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አዋሉ።
Your browser doesn’t support HTML5